I had a brief interview about Autism with Jalene Gemeda of VOA.
Dhagefadha!
Dr.Sisay Lema Chemeda
Assistant Professor of Pediatrics and Child health at AAU
10/02/2024
Doktarakoo |Seenaa haadha eebbaa irraa baradhaa} turtii Dr Siisay Lammaa wallin goone Join this channel to get access to perks:https://www.youtube.com/channel/UCyiE3b5IOR0bDFz2xJ0NyqA/join
19/01/2023
Happy Epiphany Dears. We wish you a happy and healthy holiday!😍
18/01/2023
Baga gammaddan Dr. Dinaol Dinegde fi Dr. Feyera Tolessa Emana !
Congratulations yound and smart doctors from JU! Welcome to the Club! Proud of you 👏
07/01/2023
Wishing a blessed Christmas to our business colleagues. Wishing you a festive season blessed with happiness, joy and love of your family and friends.
We want to remind you that we will continue to serve!
Happy New Year😍
24/12/2022
በኢትዮጵያ በአንድ ጀምበር 579 ህጻናት ህይወታቸው እንደሚያልፍ ተነገረ
ቅዳሜ ታሕሳስ 15 ቀን 2015 (አዲስ ማለዳ) በኢትዮጵያ በአንድ ቀን እድሜያቸው ከ5 ዓመት በታች የሆኑ 579 ህጻናት ህይወት እንደሚያልፍ ጤና ሚኒስቴር ገልጿል፡፡
የሚኒስቴሩ የእናቶችና ህጻናት ጤና ዳይሬክቶሬት እንዳስታወቀው፤ ባለፉት ኹለት አስርት ዓመታት ውስጥ በተያዘ መረጃ መሰረት በአንድ ዓመት ውስጥ ከ208 ሺሕ በላይ የሚሆኑና እድሜያቸው ከአምስት ዓመት በታች ከሆኑ ህጻናት በተለያዩ ምክንያቶች ህይወታቸው ያልፋል፡፡
ለህጻናት ህመሞች የሚሰጠው ትኩረት አናሳ መሆን፣ ለህጻናት የሚደረግ እንክብካቤ ማነስ፣ በህጻናት ጤና ላይ የሚሰሩ ሥራዎች በቂ አለመሆንና ሌሎች ምክንያቶች ቁጥሩ ከፍ እንዲል አድርገዋል ያለው ዳይሬክቶሬቱ፣ ችግሮችን በመቅረፍ የሚሞቱ ህጻናትን ቁጥር ለመቀነስ እየሰራ እንደሚገኝም አስታውቋል፡፡
እ.አ.አ በ2019 በተሰራ ጥናትም እድሜያቸው ከ5 ዓመት በታች ከሆኑ 1 ሺሕ ህጻናት መካከል 59ኙ ህይወታቸው እንደሚያልፍ የተነገረ ሲሆን፤ ሚኒስቴሩ ይህንን ቁጥር እ.አ.አ በ2025 ወደ 43 ለመቀነስ አቅዶ እየሰራ እንደሆነም ታውቋል፡፡ በ2030 አስተማማኝ የልማት ጎል ዕቅድ መሰረት ደግሞ ይህ ቁጥር ወደ 25 እንደሚወርድ ይጠበቃል፡፡
ከዚሁ ጋር በተያያዘ፤ እድሜያቸው ከዘጠኝ ወር እስከ አምስት ዓመት የሆኑ 15.4 ሚሊዮን ህጻናትን ተደራሽ የሚያደርግ የኩፍኝ በሽታ ክትባት ዘመቻ ከትላንት በስተያ ሐሙስ ህዳር 13 ተጀምሯል፡፡
ለአስር ቀናት እንደሚዘልቅ በተነገረው ዘመቻ ከኩፍኝ ክትባት በተጨማሪ ምንም አይነት ክትባት ያልወሰዱ ወይም ያቋረጡ እድሜያቸው ከአንድ ዓመት በታች ለሆኑ ህጻናት ክትባት የሚሰጥ ይሆናል፡፡
ከክትባቶች በተጨማሪም አጣዳፊ የምግብ እጥረት ልየታ፣ የቫይታሚን ኤ እና የአንጀት ጥገኛ ትላትል መድኃኒት እደላ፣ የዞረ እግር ልየታ እንዲሁም ከወሊድ ጋር የተያያዘ ፌስቱላ ልየታም በዘመቻው ይካሄዳል ተብሏል፡፡
የኩፍኝ በሽታ በተለይ ህጻናትን የሚያጠቃ ሲሆን፣ በህጻናት ላይ ከሚከሰቱ ህመሞች ስምንት በመቶውን እንደሚሸፍን ይነገራል፡፡ የዚህ በሽታ ወረርሽኝም በአማራ፣ በኦሮሚያ፣ በደቡብ ብሔር ብሔረሰቦች፣ በሶማሌ እንዲሁም በአፋር ክልሎች እንደሚገኝ ጤና ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡
ዘመቻው እስከ ታሕሳስ 22/2015 የሚቆይ ሲሆን፣ በኹሉም ክልልና ከተማ አስተዳደሮች ይካሄዳል፡፡ የመንግስት የጤና ባለሙያዎች መድረስ በማይችሉባቸው የግጭት አካባቢዎችም ከእርዳታ ድርጅቶች ጋር በመተባባር ክትባቱን እንደሚያደርስ ጤና ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡
በእሱባለው ጋሻው
Addis Maleda - አዲስ ማለዳ ዜና ከምንጩ
03/12/2022
Congrats a gentle friend, colleague and best caring Gynaecologist and obstetrician Dr.Lemi B Tolu for opening of Dr. Lemi Clinic-Burayyu. If you any health issues and living in and around Sheger, please visit this medical center.
Sidan Pharmaceuticals PLC is very glad to work and support you very closely!
Keep serving and inspiring!
Riqicha seerlugaa Afaan Oromoo/ኦሮምኛ ሰዋስው ለጀማሪወች/Afaan Oromoo grammar for beginners "ቋንቋ ወንዝ ያሻግራል።" Riqicha=ድልድይ "Afaan laga ceesiisa."
26/11/2022
ሕጻናት እራሳቸውን ችለው እንዲቀመጡ እንዴት ማስለመድ እንችላለን how to train babies to sit independently ሕጻናት እራሳቸውን ችለው እንዲቀመጡ እንዴት ማስለመድ እንችላለን how to train babies to sit independently #ድንቅልጆች join ushttps://www.youtube.c...
23/11/2022
Click here to claim your Sponsored Listing.
