16/11/2025
Lemi Kura Woreda 9 Communication
Addis Ababa, Ethiopia
16/11/2025
15/11/2025
14/11/2025
14/11/2025
‼
ለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ወረዳ 09 አስተዳደር አርብ የሴክተር ተቋማቶች የባለጉዳይ ቀን አገልግሎት አሰጣጥ ምልከታ ተደረገ።
የወረዳ 09 ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ሹመት ታደለ የባለ ጉዳይ በተቀላጠፈ መንገድ ለማስቀጠል አገልግሎት የሚበዛባቸው ሴክተሮች በአንድ ማዕከል ውሳኔ እየሰጡ እንዳለ ተመልክተናል ።
የወረዳው ፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሀብት ልማት ፅ/ቤት ሀላፊ አቶ አስራት አምሳሉ ከ ኮሙኒኬሽን ፅ/ቤት እና የወረዳዉ ብልጽግና ፓርቲ ምክትል እና የፖሎቲካ ዘርፍ ሀላፊ ወ/ሮ ጀንበር ተክሌ በጋራ በመሆን ተዘዋውረው ተመልክተናል።
በምልከታው አመራሩ እና ባለሙያው በባለ ጉዳይ ቀን አገልግሎት ፈልገው የሚመጡ ተገልጋዮችን እያገለገሉበት ያለው አግባብ የተሻለ መሆኑን መመልከት ተችሏል::
#ለሚ ኩራ _ወረዳ_09_ኮሚኒኬሽን
Want your business to be the top-listed Government Service in Addis Ababa?
Click here to claim your Sponsored Listing.
Click here to claim your Sponsored Listing.
Location
Category
Telephone
Website
Address
Addis Ababa
