08/08/2024
የድል ፋና የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል የድንገተኛ ጊዜ ምላሽ ኮሚቴ በሆስፒታችን እና በአቅራቢያው የወባ ወረርሽኝ ያለበትን ሁኔታ በቀን 2/12/2016
የቀድሞው አርባ ምንጭ ጤና ጣቢያ ስሆን ግንቦት 06/2013 ዓ.ም ሆስፒታል ሆነ
08/08/2024
የድል ፋና የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል የድንገተኛ ጊዜ ምላሽ ኮሚቴ በሆስፒታችን እና በአቅራቢያው የወባ ወረርሽኝ ያለበትን ሁኔታ በቀን 2/12/2016
11/09/2023
መላው የኢትዮጵያ ህዝብ፣ መላው ቤተሰቦቼ እና በየጊዜው አብራችሁኝ የሰራችሁ የሥራ ባልደርቦቼ እንዲሁም በየደረጃ አብራችሁኝ የተማራችሁ የክፍል ጓደኞቼ እንኳን ለአዲሱ አመት በሰላም አደረሳችሁ።
ሆስፒታላችን በቀጣዩ ዓመት በተሻለ ደረጃ ሕዝባችንን ለማገልገል የምያስችሉ ሁኔታዎችን ማመቻቸት እያጠናቀቀ ነው።
16/05/2022
የድል ፋና የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል የ90 ዕቅዱን የመጀመሪያ 30 ቀናት አፈፃፀም ገምግሟል። በዚህም የታዩ ጠንካራ ነገሮችን ለይቶ ጉድለቶች ላይ አቅጣጫ አስቀምጧል።
05/05/2022
አገልግሎቱ እያስፋፋን ነው
29/04/2022
የድል ፋና ሆስፒታል የሠራተኞችንና በጋራ ለመስራት የሚፈልጉ ስፖርት አፍሪቃውያን ጤንነት ለመጠበቅ የጤና ቡድን አቋቋሟል። በዚህም በጋራ ለመስራት የሚፈልጉ ስፖርት ወዳጆች ዘወትር ሰኞና አርብ ከ10:30 ጀምሮ አርባ ምንጭ መምህራን ትምህርት ኮሌጅ እየመጡ በጋራ እንድሰሩ ይጋብዛል።
11/04/2022
ድል ፋና የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል በደቡብ ክልል ልዩ ልዩ ሻምፒዮና ውድድር መሳካት ላበረከተው አስተዋጽኦ ምስጋና ቀርቦለታልደ
ሆስፒታላችን ከጊዜ ወደ ጊዜ የምርመራና የሕክምና አገልግሎቶችን በማሻሻል በአጭር ጊዜ ውስጥ ወደ አጠቃላይ ሆስፒታል ደረጃ ለማደግ ያለው ዕድል እያፋጠነ ይገኛል።
17/03/2022
የግልፅ ጨረታ
13/12/2021
የድንገተኛ ሕክምና ክፍል ግንባታ