19/09/2021
ነጩ ፖስታ ጎርፍ ለነጩ ቤተመንግስት ዛሬም በቦሌ ክ፡ከተማ ወረዳ 07ተጠናክሮ ቀጥላል።
መንገዳችን መደመር መዳረሻችን ብልፅግና
19/09/2021
ነጩ ፖስታ ጎርፍ ለነጩ ቤተመንግስት ዛሬም በቦሌ ክ፡ከተማ ወረዳ 07ተጠናክሮ ቀጥላል።
14/09/2021
የኢትዮጵያን ትክክለኛ እውነታ ለዓለም አቀፉ ማህበረሰብ በሚገባ ማሳወቅ ይገባል ተባለ
****************************
የኢትዮጵያን ትክክለኛ እውነታ ለዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ለማሳወቅ ሁሉም አካላት የነቃ ተሳትፎ ማድረግ እንዳለበት የቦሌ ክፍለ ከተማ ወጣቶች ተናገሩ፡፡
በክፍለ ከተማው የሚገኙ ወጣቶች “ነጭ ፖስታ ለነጩ ቤተ-መንግሥት” በሚል የኢትዮጵያን ወቅታዊ ሁኔታ ለመግለጽ የፊርማ ማሰባሰብ አካሂደዋል፡፡
በፊርማ ማሰባሰብ ስነ ስርዓቱ ላይ የተሳተፉት ወጣቶች እንደገለጹት አሸባሪው የህወሓት ቡድን ኢትዮጵያን ለማፈራረስ ተልእኮውን በተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች እየተገበረ ነው፡፡
ሆኖም ምእራባውያን እውነታውን ላለማቀበል እና በኢትዮጵያ ላይ ጫና ለማሳደር ተግተው እየሰሩ ነው ብለዋል፡፡
“ነጭ ፖስታ ለነጩ ቤተ-መንግሥት” ፊርማ ለአሜሪካ መሪዎች እንዲደርስ የኢትዮጵያ እውነታን በግልጽ ማስረዳት ከሁሉም አካላት በተለይ ከወጣቱ ብዙ ይጠበቃል ብለዋል፡፡
በፊርማ ማሰባሰብ ሥነ ስርዓቱ ላይ በክፍለ ከተማው የሚገኙ 200 የሚጠጉ ወጣቶች ተሳትፈዋል፡፡
በይድነቃቸው ሰማው
በEBC