23/07/2023
Sidama National Regional State Vital Events Registration Agency
Contact information, map and directions, contact form, opening hours, services, ratings, photos, videos and announcements from Sidama National Regional State Vital Events Registration Agency, Public & Government Service, Hawassa, Awassa.
23/07/2023
23/07/2023
እንኳን ለ2014 ዓም አድስ አመት አደረሳችሁ እያልን አድሱ ዓመት የደስ የሰላም የፍቅርና የብልፅግና ዓመት እየተመኘን የወሳኝ ኩነት ምዝገባ ልደት ከተከሰተ እስከ 90ቀን ድረስ ጋብቻ ፍቺ ና ጉድፈቻ በ30 ቀን ድረስ በአቅራባ በሚገኝ ቀበሌያት ሄዳችሁ በመመዝገብ ተጠቃሚ ሁኑ
09/09/2021
በሲዳማ ክልላዊ መንግስት ወሳኝ ኩነት ምዝገባ ኤጀንሲ በሀገራችን ለ4ተኛ ጊዜ በክልላችን ለመጀመሪያ ጊዜ የወሳኝ ኩነት ቀን "ህፃናትን በወሳኝ ኩነት በማስመዝገብ ሁሉም የሚታወቅባትን ኢትዮጵያን በጋራ እንገባ" በሚል መሪ ቃል ተከብሮ ውሏል :: ጳጉሜ 04/2013
12/06/2021
በሲዳማ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ወሳኝ ኩነቶች ምዝገባ ኤጀንሲ ከክልሉ ጤና ቢሮና ፌዴራል ኢሚግሬሽን ዜግነት ና ወሳኝ ኩነቶች ኤጀንሲ ጋር በመተባበር ከዓለም ባንክ በተገኘው ድጋፍ በክልሉ ውስጥ ለሚገኙ ለ320 ቀበሌ ጤና ኤክስቴንሽን ባለሙያዎች ከጤና ተቋም ውጪ ለሚከሰት የልደት እና ሞት ኩነት በማሳወቂያ ወረቀት በመመዝገብ እና በአላላክ ስርዓት ላይ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና የመጨረሻ ከግንቦት 30-ሰኔ 1 /2013 የተካሄደ ሲሆን በማጠቃለያ ንግግር ያደረጉት የክልሉ ወሳኝ ኩነት ምዝገባ ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር አቶ ሮዳሞ ኪአ ንግግራቸው ላይ መልክታቸውን አስተላልፈዋል በማከልም የኤጀንሲው መረጃ ቅበላ ዳይሮክተሬት ዳይሬክተር አቶ ፍሬው ፋንጎ
----------------------------------------------------------------------------------
ሰኔ 1 ይርጋለም ከተማ
05/06/2021
በሲዳማ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ወሳኝ ኩነቶች ምዝገባ ኤጀንሲ ከክልሉ ጤና ቢሮና ፌዴራል ኢሚግሬሽን ዜግነት ና ወሳኝ ኩነቶች ኤጀንሲ ጋር በመተባበር ከዓለም ባንክ በተገኘው ድጋፍ በክልሉ ውስጥ ለሚገኙ ለ320 ቀበሌ ጤና ኤክስቴንሽን ባለሙያዎች ከጤና ተቋም ውጪ ለሚከሰት የልደት እና ሞት ኩነት በማሳወቂያ ወረቀት በመመዝገብ እና በአላላክ ስርዓት ላይ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና የመጀመሪያ ዙር ከግንቦት 26-27 ሲሆን ሁለተኛው ዙር ከግንቦት 30-ሰኔ 1 /2013 የሚካሄድ ሲሆን በዛሬው ዕለት የመጀመሪያ ዙር ሰልጣኞች በይርጋዓለም ከተማ ፉራ ጥናት እና ምርምር ማዕከል እየተካሄደ ያለ ሲሆን የመግቢያ ንግግር ያደረጉት የክልሉ ጤና ቢሮ ምክትል ቢሮ ኃላፊ አቶ በላይ በቀለ በመክፈቻ ንግግራቸው ላይ ገልጿዋል
Click here to claim your Sponsored Listing.
Location
Category
Website
Address
Hawassa
Awassa
